Friday, 21 June 2019

የ2011 ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ብሔራዊ ፈተናተ ተጠናቀቀ


የ2011 ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ብሔራዊ ፈተናተ ተጠናቀቀ
********************
በመላው ሀገሪቱ ከሰኔ 6-11/2011 ዓ.ም ሲሰጥ የቆየው የ12ኛ ክፍል
የ2011 ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ብሔራዊ ፈተና
በሰላም መጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡
ሀገር አቀፍ ፈተናው በሰላም እንዲጠናቃቅ መምህራን፤ ተማሪዎች፣
የትምህርት አመራሮች፣ ባለሙያዎች፣ወላጆች፣ የፀጥታ አካላትና ሌሎች
ባለድርሻ አካላትን እንዲሁም መላ የሀገራችን ህዝቦች ጎላ ሚና
እንደነበራቸዉም ነው የተገለፀው፡፡
ፈተናውን የወሰዱ ተማሪዎች በእረፍት ጊዜያቻ ታናሾቻችሁን
በማስጠናት፣ወላጆቻችሁን በመርዳትና የክረምት በጎፍቃድ አገልግሎት
ላይ በመሰማራት አርዓያ እንድሆኑ የትምህርት ሚኒስቴር ጥሪ አቅቧል፡፡

No comments: